登录以查看您的控制台资源

新闻通稿 SEO营销 媒体监测

联系我们

የሃይማኖት አባቶችና የሰላም ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖን ጎበኙ

发布:5/7/2026 阅读:1

🔇Unmute

አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦የተለያዩ የሃይማኖት አባቶች እና የሰላም ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች “ኢትዮጵያ ታምርት ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ጎብኝተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 25 እስከ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆየውን አራተኛውን የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኤክስፖ መርቀው መክፈታቸው ይታወቃል፡፡


የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል እና ሌሎች የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ለጉብኝት የመጡትን እንግዶች በመቀበል፣ በኤክስፖው የቀረቡ የአምራች ኢንዱስትሪ ውጤቶችንና በንቅናቄው የተመዘገቡ ስኬቶችን አስጎብኝተዋል።

በኤክስፖው ላይ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ አምራቾች ምርቶቻቸውን አቅርበዋል፡፡

传播你的梦想,是我的使命

精准触达,高效发声,让每一次发布都有回响,把专业的事,交给专业的人,助你专注核心,我们搞定传播。

微信扫一扫 立即联系我们